በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፖሊዮ ክትባት መስጠት ተጀመረ


የፖሊዮ ክትባት መስጠት ተጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:40 0:00

የፖሊዮ ክትባት መስጠት ተጀመረ

በኢትዮጵያ ዕድሜያቸው ከአምስት ዓመት በታች ለሆኑ ከ17 ሚሊዮን በላይ ሕፃናት የፖሊዮ ወይም ልጅነት ልምሻ ክትባት መሰጠት መጀመሩን የኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ተወካይ ዶ/ር ሮዝማሪ ዲላሚኒ የፖሊዮ በሽታ አሁንም ኢትዮጵያን ጨምሮ በአፍሪካ ህፃናትን ለልምሻ ወይም ለአካል ጉዳት እያደረገ መሆኑን ተናግረዋል።

የዓለም የፖሊዮ ቀን በደቡብ እና በሲዳማ ክልል በአገር አቀፍ ደረጃ በሃዋሳ ከተማ የክትባት ዘመቻው በማድረግ ተጀምሯል።

XS
SM
MD
LG