በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“አንድ አሸባሪ ቡድን ለሕጋዊ መንግሥት የተኩስ አቁም ቅድመ ሁኔታ ሊያቀርብ አይችልም”- ቢል ለኔ ስዩም


“አንድ አሸባሪ ቡድን ለሕጋዊ መንግሥት የተኩስ አቁም ቅድመ ሁኔታ ሊያቀርብ አይችልም”- ቢል ለኔ ስዩም
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:16 0:00

አንድ አሸባሪ ቡድን ለሕጋዊ መንግሥት የተኩስ አቁም ቅድመ ሁኔታ ሊያቀርብ አይችልም ሲሉ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የፕሬስ ክፍል ሃላፊ ቢል ለኔ ስዩም ተናግረዋል። ይህ በአቻዎች መካከል ያለ ጉዳይ አይደለም ብለዋል ሃላፊዋ። የኢትዮጵያ መንግሥት ያወጀውን የተናጥል የተኩስ አቁም ያልተቀበሉት የህወሓት መሪወች የተለያዩ ቅድም ሁኔታዎችን ይፋ ሲያደርጉ መቆየታቸው ይታወሳል።

XS
SM
MD
LG