No media source currently available
የኢትዮጵያ የማዕድን እና የነዳጅ ሀብት እምቅ አቅም በተነገረበት መድረክ ላይ የሃገሪቱ የማዕድን እና ነዳጅ ዘርፍ ፖሊሲ እየተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል።