ኢትዮጵያ 1ኛ በመሆን ተመረጠች
የፓስፊክ ቀጠና የጉዞ ፀሐፍት ማኅበር ኢትዮጵያን በአርኪዎሎጂካል ቦታዎች ዘርፍ መታየት ከሚገባቸው ሃገራት መሃከል አንደኛ አድርጎ መርጧል፡፡ በተመሳሳይም ኢትዮጵያ ቱሪዝም ሚኒስቴር ዶ/ር ሂሩት ካሳው ከሰሃራ በታች ካሉ ሃገራት የቱሪዝም መሪዎች አንደኛ በመሆን አሸናፊ መሆናቸው ተሰምቷል፡፡ በሚኒስቴር መስሪያቤቱ የሚኒስቴር አማካሪ የሆኑትን አቶ ወርቅነህን አክሊሉ እና የቱሪዝም ኢትዮጵያ ዳይሬክተር አቶ ሰለሺ ግርማን ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ተከታዩን ቆይታ አድርገዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 24, 2022
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ሜይ 23, 2022
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ሜይ 22, 2022
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ
-
ሜይ 21, 2022
ቅዳሜ፡-ጋቢና VOA
-
ሜይ 20, 2022
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ሜይ 19, 2022
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA