ኢትዮጵያ 1ኛ በመሆን ተመረጠች
የፓስፊክ ቀጠና የጉዞ ፀሐፍት ማኅበር ኢትዮጵያን በአርኪዎሎጂካል ቦታዎች ዘርፍ መታየት ከሚገባቸው ሃገራት መሃከል አንደኛ አድርጎ መርጧል፡፡ በተመሳሳይም ኢትዮጵያ ቱሪዝም ሚኒስቴር ዶ/ር ሂሩት ካሳው ከሰሃራ በታች ካሉ ሃገራት የቱሪዝም መሪዎች አንደኛ በመሆን አሸናፊ መሆናቸው ተሰምቷል፡፡ በሚኒስቴር መስሪያቤቱ የሚኒስቴር አማካሪ የሆኑትን አቶ ወርቅነህን አክሊሉ እና የቱሪዝም ኢትዮጵያ ዳይሬክተር አቶ ሰለሺ ግርማን ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ተከታዩን ቆይታ አድርገዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 24, 2023
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ
-
ሴፕቴምበር 23, 2023
ቅዳሜ፡-ጋቢና VOA
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ሴፕቴምበር 20, 2023
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ሴፕቴምበር 19, 2023
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA