ኢትዮጵያ 1ኛ በመሆን ተመረጠች
የፓስፊክ ቀጠና የጉዞ ፀሐፍት ማኅበር ኢትዮጵያን በአርኪዎሎጂካል ቦታዎች ዘርፍ መታየት ከሚገባቸው ሃገራት መሃከል አንደኛ አድርጎ መርጧል፡፡ በተመሳሳይም ኢትዮጵያ ቱሪዝም ሚኒስቴር ዶ/ር ሂሩት ካሳው ከሰሃራ በታች ካሉ ሃገራት የቱሪዝም መሪዎች አንደኛ በመሆን አሸናፊ መሆናቸው ተሰምቷል፡፡ በሚኒስቴር መስሪያቤቱ የሚኒስቴር አማካሪ የሆኑትን አቶ ወርቅነህን አክሊሉ እና የቱሪዝም ኢትዮጵያ ዳይሬክተር አቶ ሰለሺ ግርማን ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ተከታዩን ቆይታ አድርገዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 03, 2023
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ
-
ዲሴምበር 02, 2023
ቅዳሜ፡-ጋቢና VOA
-
ዲሴምበር 01, 2023
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ኖቬምበር 30, 2023
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ኖቬምበር 29, 2023
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ኖቬምበር 28, 2023
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA