ኢትዮጵያ 1ኛ በመሆን ተመረጠች
የፓስፊክ ቀጠና የጉዞ ፀሐፍት ማኅበር ኢትዮጵያን በአርኪዎሎጂካል ቦታዎች ዘርፍ መታየት ከሚገባቸው ሃገራት መሃከል አንደኛ አድርጎ መርጧል፡፡ በተመሳሳይም ኢትዮጵያ ቱሪዝም ሚኒስቴር ዶ/ር ሂሩት ካሳው ከሰሃራ በታች ካሉ ሃገራት የቱሪዝም መሪዎች አንደኛ በመሆን አሸናፊ መሆናቸው ተሰምቷል፡፡ በሚኒስቴር መስሪያቤቱ የሚኒስቴር አማካሪ የሆኑትን አቶ ወርቅነህን አክሊሉ እና የቱሪዝም ኢትዮጵያ ዳይሬክተር አቶ ሰለሺ ግርማን ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ተከታዩን ቆይታ አድርገዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 28, 2020ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ዲሴምበር 27, 2020እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ
-
ዲሴምበር 27, 2020በጽኑ የታመሙ ሕጻናትን ዕለት ዕለት በፈገግታ የሚያክመው ፍካት የሰርከስ ቡድን
-
ዲሴምበር 26, 2020ቅዳሜ፡-ጋቢና VOA
-
ዲሴምበር 25, 2020ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ዲሴምበር 25, 2020ጉግል ነገረኛ ጥቁር ሴት አስመስሎኛል - ትምኒት ገብሩ