አዲስ አበባ —
የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን የሮይተርስ የዜና ወኪል የዘገባ ፈቃድ ሰረዘ በሚል የተዘገበው ዜና ትክክል አይደለም ሲል ባለሥልጣኑ አስተባበለ።
የውጭ መገናኛ ብዙሃን ዘጋቢዎች የሚያጋጥማቸውን ችግር ለመፍታት ጥረት እንደሚደረግም ዳይሬክተሩ ዶ/ር ጌታቸው ድንቁ ገለፁ።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡
የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን የሮይተርስ የዜና ወኪል የዘገባ ፈቃድ ሰረዘ በሚል የተዘገበው ዜና ትክክል አይደለም ሲል ባለሥልጣኑ አስተባበለ።
የውጭ መገናኛ ብዙሃን ዘጋቢዎች የሚያጋጥማቸውን ችግር ለመፍታት ጥረት እንደሚደረግም ዳይሬክተሩ ዶ/ር ጌታቸው ድንቁ ገለፁ።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡