በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የውጭ መገናኛ ብዙሃን ዘጋቢዎች የሚያጋጥማቸውን ችግር ለመፍታት ጥረት ይደረጋል


የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን
የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን

የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን የሮይተርስ የዜና ወኪል የዘገባ ፈቃድ ሰረዘ በሚል የተዘገበው ዜና ትክክል አይደለም ሲል ባለሥልጣኑ አስተባበለ።

የውጭ መገናኛ ብዙሃን ዘጋቢዎች የሚያጋጥማቸውን ችግር ለመፍታት ጥረት እንደሚደረግም ዳይሬክተሩ ዶ/ር ጌታቸው ድንቁ ገለፁ።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

የውጭ መገናኛ ብዙሃን ዘጋቢዎች የሚያጋጥማቸውን ችግር ለመፍታት ጥረት ይደረጋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:15 0:00


XS
SM
MD
LG