በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“53 ፓርቲዎች በ49 የመወዳደሪያ ምልክቶች ሊወዳደሩ ይችላሉ”- ምርጫ ቦርድ


“53 ፓርቲዎች በ49 የመወዳደሪያ ምልክቶች ሊወዳደሩ ይችላሉ”- ምርጫ ቦርድ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:07 0:00

በስድስተኛው የኢትዮጵያ ሀገር አቀፍ ምርጫ ሃምሳ ሦስት ፓርቲዎች በአርባ ዘጠኝ የመወዳደሪያ ምልክቶች ሊወዳደሩ እንደሚችሉ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። የፉክክሩን ብርታት ለመለየት ግን የዕጩዎች ምዝገባ መጠናቀቅ እንዳለበትም ተገለጸ።

XS
SM
MD
LG