በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ስለምርጫ


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

በኢትዮጵያ ምርጫ ለማካሄድ ምቹ ሁኔታዎች ቢኖሩም መሰራት ያለባቸው ቀሪ ተግባራት ግን እንዳሉ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ ያደረጉ የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች አስታወቁ፡፡

ፍትሃዊና ዴሞክራሲዊ ምርጫ ለማካሄድ ምቹ ሁኔታዎች ቢኖሩም ቅድመ ሁኔታዎች መሟላት ይገባቸዋል ካሉት የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ አመራር አንዱ የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ዶ/ር አረጋዊ በርሔ ናቸው፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ስለምርጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:09 0:00


XS
SM
MD
LG