በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

6ኛው ሀገርቀፍ ምርጫ - በኢትዮጵያ


ወይዘሪት ሶሊያና ሽመልስ
ወይዘሪት ሶሊያና ሽመልስ

ስድስተኛው ሀገርቀፍ ምርጫ ከግንቦት መጨረሻ እስከ ሰኔ መጀመሪያ ባለው ጊዜ ለማድረግ መታቀዱን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ።

ምርጫው በመላው ሃገሪቱ ከ50 ሺህ በላይ በሚሆኑ ምርጫ ጣቢያዎች እንደሚካሄድም የቦርዱ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ ወይዘሪት ሶሊያና ሽመልስ አስታወቁ።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

6ኛው ሀገርቀፍ ምርጫ - በኢትዮጵያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:39 0:00


XS
SM
MD
LG