በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዳያስፖራ ማኅበረሰብ አባላት አማራና አፋር ክልሎችን ጎበኙ


ፎቶ ፋይል፦ ቦሌ ዓለም አቀፍ አይሮፕላን ጣቢያ
ፎቶ ፋይል፦ ቦሌ ዓለም አቀፍ አይሮፕላን ጣቢያ

ከ150 በላይ የሚሆኑ የዳያስፖራ ማኅበረሰብ አባላት፣ ዲፕሎማቶችና የውጭ መገናኛ ብዙኃን ባልደረቦች የሚገኙባቸው ቡድኖች በጦርነቱ ጉዳት የደርሰባቸውን የአፋርና የአማራ አካባቢዎች ጎብኝተዋል።

በመልሶ ማቋቋሙ ሥራ ውስጥ እንደሚሳተፉና ወደየመጡበት ሲመለሱም የደረሰውን ጉዳት ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ እንዲገነዘብ ለማድረግ እንደሚጥሩ ገልፀዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያገኛሉ።

የዳያስፖራ ማኅበረሰብ አባላት አማራና አፋር ክልሎችን ጎበኙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:45 0:00


XS
SM
MD
LG