በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ትውልድ ኢትዮጵያ ተጓዦች ላሊበላ እየገቡ ነው


ፎቶ ፋይል፦ ላሊበላ
ፎቶ ፋይል፦ ላሊበላ

ለገና በዓል ከየሃገሩ የገቡት ትውልደ ኢትዮጵያ ግዩራንና የሃገር ውስጥ ምዕመናን ላሊበላ እየገቡ መሆናቸውን እዚያው የሚገኘው ሪፖርተራችን ኬኔዲ አባተ ተመልክቷል።

ኬኔዲ ከሃብታሙ ስዩም ጋር ያደረጉትን የስልክ ዘገባ ምልልስ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ትውልድ ኢትዮጵያ ተጓዦች ላሊበላ እየገቡ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:28 0:00


XS
SM
MD
LG