በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አሜሪካ ለኢትዮጵያ ልትሰጥ የነበርውን እርዳታ በጊዜያዊነት ማቋረጧን ተከትሎ ኢትዮጵያ ማብራራሪያ ጠየቀች


አሜሪካ ለኢትዮጵያ ልትሰጥ የነበርውን እርዳታ በጊዜያዊነት ማቋረጧን ተከትሎ ኢትዮጵያ ማብራራሪያ ጠየቀች
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:59 0:00

ኢትዮጵያ በህዳሴ ግድብ አሞላልና አጠቃቀም ጉዳዮች ላይ ከግብፅ እና ከሱዳን ጋር እያደረገች ባለችው ድርድር ስምምነት ላይ ሳይደረስ ግድቡን በተናጠል ለመሙላት በመወሰኗ አሜሪካ ለኢትዮጵያ የምሰጠውን ወደ 100 ሚሊዮን ዶላይ ይጠጋል የተባለ የድጋፍ ገንዘብ በጊዜያዊነት ይዛለች።

XS
SM
MD
LG