በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አዲስ ባለ 200 ብር ኖት ወደ ኢትዮጵያ የምንዛሪ ገበያ ገባ


አዲስ ባለ 200 ብር ኖት ወደ ኢትዮጵያ የምንዛሪ ገበያ ገባ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:50 0:00

የአሥር፣ የሃምሳና የመቶ ብር ኖቶችን በአዲስ መተካት ያስፈለገውም ግሽበትን ለመቆጣጠርና ዕድገትን ለማፋጠን እንደሆነ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የተጠናከረ የደኅንነት መጠበቅያ ዘዴዎች እንደታከሉባቸው የገለጿቸውን ለውጦች ይፋ ሲያደርጉ አስታውቀዋል።

XS
SM
MD
LG