በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኮቪድ-19 በኢትዮጵያ ዘጠና ቀን ሆነው


ፎቶ ፋይል፦ የፀረ ተዋህስ መድሃኒት ርጭት በአዲስ አበባ
ፎቶ ፋይል፦ የፀረ ተዋህስ መድሃኒት ርጭት በአዲስ አበባ

የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ኢትዮጵያ ውስጥ ከተከሰተ ዛሬ ዘጠና ቀን ሞላው። በተለይ ከአራት ሳምንት ወዲህ በቫይረሱ የተያያዙ ሰዎች ቁጥር ከቀን ወደ ቀን በከፍተኛ መጠን እየጨመረ መመጣቱ ይታያል።

ለቫይረሱ መስፋፋት አንዱ ምክንያት የሚተላለፉ መልዕክቶች ሳይንሳዊ መንገድ አለመከተላቸው ነው ይላሉ አንዳንድ አስተያየት ሰጭዎች።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኮቪድ-19 በኢትዮጵያ ዘጠና ቀን ሆነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:18 0:00


XS
SM
MD
LG