No media source currently available
ሀብታቸውን ያላሳወቁ አንድ መቶ ሰማንያ አራት የመንግሥት ባለሥልጣናት በቁጥጥር ስር እንዲውሉ መወሰኑን የኢትዮጵያ ሥነምግባር እና ፀረ ሙስና ኮምሽን አስታወቀ።