በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ መንግሥት በህወሓትና በዶ/ር ቴድሮስ ጉዳይ


የኢትዮጵያ መንግሥት በህወሓትና በዶ/ር ቴድሮስ ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:13 0:00

ህወሓት አንደገና የሚዋቀረው የትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደር አካል መሆን እንደማይፈቀድለት የጊዚያዊ አስተዳደሩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ገልጸዋል። በአሁኑ የትግራይ አስተዳዳርር ውስጥ ያሉት አብዛኞቹ በህገ ወጥ ምርጫ የተመረጡ ናቸው ብለዋል ዋና ሥራ አስፈጻሚው ዶ/ር ሙሉ ነጋ።

XS
SM
MD
LG