No media source currently available
ሶማሊያዋ ባርዳሌ ከተማ የሚገኘው የኢትዮጵያ ጦር ባለፈው ሳምንት የሕክምና ቁሳቁስ የጫነ አንድ የኬንያ አይሮፕላን አየር ላይ እንዳለ መትቶ መጣሉን የተለያዩ ምንጮች ለአሜሪካ ድምጽ ገልፀዋል።