መቀሌ —
የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የኤርትራውያን ሕብረት በሚል ስም የሚንቀሳቀሱ ኤርትራውያን ከመላው ዓለም አሰባስበናል ያሉትን 2.7 ሚልዮን ብር ኢትዮጵያ ውስጥ በትግራይ ክልል ለሚገኙ የኤርትራ ስደተኞች እርዳታ ሰጥተዋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የኤርትራውያን ሕብረት በሚል ስም የሚንቀሳቀሱ ኤርትራውያን ከመላው ዓለም አሰባስበናል ያሉትን 2.7 ሚልዮን ብር ኢትዮጵያ ውስጥ በትግራይ ክልል ለሚገኙ የኤርትራ ስደተኞች እርዳታ ሰጥተዋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
አስተያየቶችን ይዩ (3)
ተጨማሪ አስተያየቶችን ለመመልከት ይጫኑ