No media source currently available
የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ትናንት ሰኔ 6 ቀን 5ኛ ፓትረያርኳን በታላቅ ድምቀት ሾማለች። በዚህ የመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣኖች፣ ዲፕሎማቶች፣ የሃይመኖት አባቶች፤ ካህናት፣ ሊቃውንት፣ የኤርትራ ገዳማት ተውካዮች በተገኙበት ሥነ-ስርዓት ላይ ብጹዕ አቡነ ቄርሎስ ቤተ ክርስትያንና ህዝብን በቅንነት ለማገለገል ቃለ መሃላ ፈጽመዋል።