በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኤርትራ የአዲሱ ፓትረያርክ በዓለ ሲመት ተከናወነ


በኤርትራ የአዲሱ ፓትረያርክ በዓለ ሲመት ተከናወነ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:40 0:00

የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ትናንት ሰኔ 6 ቀን 5ኛ ፓትረያርኳን በታላቅ ድምቀት ሾማለች። በዚህ የመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣኖች፣ ዲፕሎማቶች፣ የሃይመኖት አባቶች፤ ካህናት፣ ሊቃውንት፣ የኤርትራ ገዳማት ተውካዮች በተገኙበት ሥነ-ስርዓት ላይ ብጹዕ አቡነ ቄርሎስ ቤተ ክርስትያንና ህዝብን በቅንነት ለማገለገል ቃለ መሃላ ፈጽመዋል።

XS
SM
MD
LG