በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኤርትራ የአዲሱ ፓትረያርክ በዓለ ሲመት ተከናወነ


በኤርትራ የአዲሱ ፓትረያርክ በዓለ ሲመት ተከናወነ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:40 0:00

የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ትናንት ሰኔ 6 ቀን 5ኛ ፓትረያርኳን በታላቅ ድምቀት ሾማለች። በዚህ የመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣኖች፣ ዲፕሎማቶች፣ የሃይመኖት አባቶች፤ ካህናት፣ ሊቃውንት፣ የኤርትራ ገዳማት ተውካዮች በተገኙበት ሥነ-ስርዓት ላይ ብጹዕ አቡነ ቄርሎስ ቤተ ክርስትያንና ህዝብን በቅንነት ለማገለገል ቃለ መሃላ ፈጽመዋል።

በሌላ በኩል የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ሦስተኛ ፓትርያርክ የሆኑት አቡነ እንጦንዮስ ከኃላፊነታቸው ተነስተው የቁም እስረኛ ከሆኑ 15 ዓመታት መቆጠሩ ይነገራል።
XS
SM
MD
LG