በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በካሜሮን 25 ሰዎች በታጣቂዎች ታገቱ


በካሜሮን 25 ሰዎች በታጣቂዎች ታገቱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:45 0:00

የደኅንነት ኃይሎች፣ ካሜሩንና ናይጄሪያን ከሚያዋስነው ድንበር አቅራቢያ፣ ታጣቂዎች አግተው የወሰዷቸውን 25 የመንደሯን ነዋሪዎች ለማስለቀቅ ፍለጋ ይዘዋል። በኹለቱ አገሮች የድንበር አካባቢዎች የሚንቀሳቀሱትን የታጠቁ ወንጀለኞች፣ መንግሥት እንዲቆጣጠር ነዋሪዎች ጠይቀዋል።

XS
SM
MD
LG