በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ብሪታኒያ አምባሳደሯን ከሱዳን ወደ ኢትዮጵያ በጊዜያዊነት አዛወረች


አምባሳደር ጊልስ ሌቨር
አምባሳደር ጊልስ ሌቨር

ብሪታኒያ፣ ለሁለት ሳምንታት ገደማ የቆየው ውጊያ በሚካሔድባት ሱዳን የሚገኘውን ኤምባሲዋን ዘጋች፤ አምባሳደርዋን ጊልስ ሌቨርንም፣ ለጊዜው ወደ ዐዲስ አበባ ማዛወሯን አስታወቀች፡፡

የብሪታኒያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ የኤምባሲውን መዘጋት አስመልክቶ በአወጣው መግለጫ፣ የሱዳን ተፋላሚ ኃይሎች ውጊያ እንዲያከትም፣ ዩናይትድ ኪንግደም የምታደርጋቸውን ጥረቶች፣ አምባሳደሩ፣ “ዐዲስ አበባ ኾነው ይመራሉ፤” ሲል አስታውቋል፡፡

XS
SM
MD
LG