በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ያለቀው ዓመትና የባይደን የውጭ ፖሊሲ


ያለቀው ዓመትና የባይደን የውጭ ፖሊሲ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:37 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ወደ ሥልጣን ሲመጡ 'አሜሪካ ተመልሳለች' የሚል መልዕክት አስተላልፈው ነበር። ወታደራዊ ኃይልን እንደ ውጭ ፖሊሲ ማራመጃ ትጠቀማለች የምትባለዋ ዩናይትድ ስቴትስ ይህንን ፖሊሲዋን በዲፕሎማሲ እንደሚተኩ ቃል ገብተው ነበር። ፕሬዚዳንቱ ላለፈው አንድ ዓመት ያራመዱትን የውጪ ፖሊሲያቸውን የሚዳስስ ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያግኙ።

XS
SM
MD
LG