አስተያየቶችን ይዩ
Print
በራያ ኣላማጣ ጥሙጋ በተባለ ቀበሌ ውስጥ ባለፈው አርብ፣ በአንድ ቤተ ክርስትያን መምህር እና ተማሪዎች በተፈፀመ ጥቃት አምስት ሰዎች መገደላቸውን የወረዳው አስተዳዳሪ ገለጹ።
የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ ሞላ ሕሉፍ፣ በሌሎች አራት ሰዎች ላይም በጥቃቱ ጉዳት መስረሱን ተናግረዋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
No media source currently available
መድረክ / ፎረም