በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የለጋሾች ድጋፍ በመቀነሱ  መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች አዲስ የርዳታ ምንጭ እየፈለጉ ነው


 ፕራሚላ ፓተን- በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በግጭት ውስጥ የሚፈጸሙ የፆታዊ ጥቃቶች ጉዳይ  ልዩ ተወካይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:02 0:00

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በግጭት ወቅት የሚፈጸሙ ፆታዊ ጥቃቶች ጉዳይ ልዩ ተወካይ ፣”በዓለም አቀፍ ደረጃ ወታደራዊ ወጪ እያደገ ሲሄድ ፣ ግጭት ይጨምራል፡፡

በዚያ ደግሞ በዋናነት የሚጎዱት ሴቶች እና ህጻናት ናቸው" ሲሉ ተናገሩ ። ኮሎምበስ ማቭሁንጋ እንደዘገበው፣ በግጭት ቀጣና ውስጥ ያለውን ስቃይ ለማስታገስ የሰብአዊ ረድዔት ድርጅቶች፣ እንደ ሳዑዲ አረቢያ ያሉ ከተለመዱት የተለዩ አዳዲስ የገንዘብ ድጋፍ ምንጮችን በመፈለግ ላይ ናቸው። ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG