በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

 
የኢትዮጵያ መንግሥት ከሚያንማር ወደ ታይላንድ የገቡ ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው እንደሚመልሳቸው አስታወቀ

የኢትዮጵያ መንግሥት ከሚያንማር ወደ ታይላንድ የገቡ ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው እንደሚመልሳቸው አስታወቀ


የኢትዮጵያ መንግሥት ከሚያንማር ወደ ታይላንድ የገቡ ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው እንደሚመልሳቸው አስታወቀ
please wait
  • Auto
  • 240p
  • 360p
  • 480p
  • 720p
  • 1080p

No media source currently available

0:00 5:24 0:00
  • Auto
  • 240p
  • 360p
  • 480p
  • 720p
  • 1080p

የኢትዮጵያ መንግሥት ከሚያንማር ወደ ታይላንድ የገቡ ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው እንደሚመልሳቸው አስታወቀ

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው ዛሬ ዐርብ የካቲት 21 ቀን 2017 ዓ.ም በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ እስካሁን 246 ኢትዮጵያውያን ከሚያንማር ታይላንድ መግባታቸውን ገልጸው፣ በቀጣዮቹ ሁለት ቀናት ከሕንድ ኒውዴልሂ የልዑካን ቡድን ተልኮ ከታይላንድ ኢትዮጵያውያኑን መመለስ እንደሚጀመር ተናግረዋል፡፡

ከሚያንማር ወደ ታይላንድ ተመልሰው በካምፕ ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንም፣ መንግሥት ወደ አገራቸው እንዲመልሳቸው በጉጉት በመጠባበቅ ላይ መኾናቸውን ተናግረዋል። ከአጋቾች እጅ ነጻ ወጥተው በሚያንማር ወታደራዊ ካምፕ እንደሚገኙ የነገሩን ደግሞ ወደ ታይላንድ መሻገርን በተስፋ እየተጠባበቁ እንደኾነ ገልጸዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG