ሜታ መረጃ የማጣራት ስራ ማቋረጡ ስጋት ፈጥሯል
ሜታ በማህበራዊ የትስስር ገጾቹ ላይ የሚተላለፉ ሀሰተኛ መረጃዎችን ለመቀነስ ከሶስተኛ ወገን ተቋማት ጋር በመተባበር ያካሂድ የነበረውን የመረጃ ማጣራት ስራ ማቋረጡ ሀሰተኛ መረጃዎች እና የጥላቻ ንግግሮች በስፋት እንዲሰራጭ ያደርጋል ሲሉ ተቺዎች ተናግረውል። በአሁኑ ወቅት ውሳኔው በአሜሪካ ውስጥ ብቻ ተግባራዊ እንደሚደረግ ለቪኦኤ የገለጸው ፌስቡክ በበኩሉ፣ ከአሜሪካ ውጪ ወዳሉ ሀገራት ተግባራዊ ከመደረጉ በፊት ተቋሙ የሚኖሩበትን ግዴታዎች በጥንቃቄ እንደሚያጠና ገልጿል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 08, 2025
የፖለቲካ ምርጫ እና ጭንቀት
-
ፌብሩወሪ 06, 2025
ያለ ዕድሜ ጋብቻና የሴት ልጅ ግርዛትን ለማስቆም ያስችላሉ የተባሉ ሰነዶች ይፋ ሆኑ
-
ፌብሩወሪ 06, 2025
የሃይማኖት ተቋማት መሪዎች የፀሎት እና የሰላም ጥሪ አቀረቡ
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
በካልፎርኒያው ቃጠሎ ጉዳይ የኤዲሰን የኤሌክትሪክ አከፋፋይ ኩባንያ ተከሰሰ
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
"ዩናይትድ ስቴትስ በጦርነት የዳሸቀቸውን ጋዛን ትይዛለች" ፕሬዝደንት ትረምፕ