በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሺዎች የሚቆጠሩ ህፃናትን ህይወት የቀየረው የባህርዳሩ ግሬስ ማዕከል


በሺዎች የሚቆጠሩ ህፃናትን ህይወት የቀየረው የባህርዳሩ ግሬስ ማዕከል
please wait

No media source currently available

0:00 0:15:02 0:00

ከ20 አመት በፊት በአማራ ክልል፣ ባህርዳር ከተማ ውስጥ የተመሰረተው ግሬስ ፋውንዴሽን ማዕከል አሳዳጊ አልባ ሆነው ተጥለው የተገኙ ጨቅላ ህፃናትን ሰብስቦ በማሳደግ እና የቀን ስራ እየሰሩ ኑሯቸውን ለሚገፉ እናቶች ልጆቻቸውን በመያዝ አገልግሎት ሲሰጥ ቆይቷል። ስመኝሽ የቆየ ከተቋሙ መስራች ምህረት (ሜርሲ ኤሪክሰን) እና ከትዳር አጋሯ ሰፉነው ብርሃን ጋር ቆይታ አድርጋለች።

XS
SM
MD
LG