የሶማሊያዋ ከፊል ራስ ገዟ የፑንትላንድ ኃይሎች አንድ ወር ለተቃረበ ጊዜ የእስላማዊው ጽንፈኛ ቡድን ተዋጊዎች በመሸጉባቸው ተራራማ አካባቢዎች ላይ የተነጣጠረ ጥቃት ሲሰነዝሩ ቆይተዋል።
ከሁሉ የበረታው ውጊያ የተካሄደው የፑንትላንድ ጦር ባለፈው ሳምንት መገባደጂያ ከቦሳሶ ደቡብ ምሥራቅ 150 ኪሎ ሜትሮች ርቀት ላይ የምትገኘውን ወሳኝ ሥፍራ ቱርማሳሌን ባስለቀቁበት ወቅት ነው።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የምስል ዘገባ ይከታተሉ፡፡
መድረክ / ፎረም