በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጎፋ ተፈናቃዮች ሰብአዊ ድጋፍ አለማግኘታቸውን የተናገሩ ሰዎች መታሰራቸውን ቤተሰቦች ገለጹ


please wait

No media source currently available

0:00 0:05:16 0:00

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ የተፈናቀሉ 627 አባወራዎች በቂ ሰብአዊ ድጋፍ አለመድረሱን ለብዙኅን መገናኛ የገለጹ ስምነት ሰዎች ለእስር መዳረጋቸውን ቤተሰቦቻቸው እና የወረዳው ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ።ከወረዳው እና ዞን ባለሥልጣናት አስተያየት ለማግኘት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG