ለስድስት ቀናት በሚዘልቀው የሽኝት ሥነ ሥርዓት አስከሬናቸው ትላንት በትውልድ ከተማቸው በሚገኘው የቤተሰባቸው መኖሪያ እና እርሻ በኩል በክብር አጀብ አልፎ አትላንታ ከተማ ወደሚገኘው የካርተር ፕሬዝደንታዊ ማዕከል ለሐዘንተኞች እና አድናቂዎቻቸው ስንብት ተቀምጧል። በመቀጠል ወደ ዋሽንግተን ይሸኝ እና በተመሳሳይ በዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት ሕንጻ " ካፒቶል ሮተንዳ" አዳራሽ በክብር አርፎ ስንብት ይደረጋል። ሐሙስ ከጠዋቱ አራት ሰዓት ላይ በዋሽንግተን ብሔራዊ ካቴድራል የሽኝት መርሐ ግብር ይከናወናል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025
አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ