የአኝዋክን ታሪክ ሰናጅ ወጣት
በጋምቤላ የሚነገሩ ተረቶችን ለመጀመሪያ ግዜ በአኝዋክ ቋንቋ ፅፎ በመፅሃፍ መልክ በማሳተም ጋምቤላ ለሚገኙ ትምህርት ቤቶች በነፃ ያከፋፈለው የጋምቤላ ተወላጅ ወጣት ጄኮፕ ኦሞድ፣ "ሉዎ ኦፍ ዌስተርን ኢትዮጵያ" ወይም "በምዕራብ ኢትዮጵያ የሚገኘው የሉዎ ማህበረሰብ" የተሰኘ የታሪክ መፅሃፍ ፅፎ ለገበያ ቅርቧል። በሚኒሶታ ግዛት ውስጥ ነዋሪ የሆነው ጄኮፕ በመፅሃፉ የጋምቤላ ማህበረሰብ በታሪክ ያሳለፈውን ውጣ ወረድ እና ፅናቱን እንዲሁም የነገ ተስፋውን እንደሚያስቃኝ ገልጿል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 11, 2025
ወጣቶችና የአካባቢያቸው ሰላም
-
ፌብሩወሪ 11, 2025
የወጣቶች የሰላምና የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ጥያቄ
-
ፌብሩወሪ 11, 2025
አዲስ አበባ ላይ የታየው የአውሮፓ ፊልም ፌስቲቫል
-
ፌብሩወሪ 11, 2025
አካል ጉዳተኛ መኾኑ ለሌሎች መደገፊያ ከመሥራት አላገደውም
-
ፌብሩወሪ 10, 2025
ቀይ መስቀል ማኅበር የሰብአዊነት ትምሕርት ቤት አቋቋመ
-
ፌብሩወሪ 10, 2025
“ደራሮ” የምስጋና በዓል በጌዴኦ