የአኝዋክን ታሪክ ሰናጅ ወጣት
በጋምቤላ የሚነገሩ ተረቶችን ለመጀመሪያ ግዜ በአኝዋክ ቋንቋ ፅፎ በመፅሃፍ መልክ በማሳተም ጋምቤላ ለሚገኙ ትምህርት ቤቶች በነፃ ያከፋፈለው የጋምቤላ ተወላጅ ወጣት ጄኮፕ ኦሞድ፣ "ሉዎ ኦፍ ዌስተርን ኢትዮጵያ" ወይም "በምዕራብ ኢትዮጵያ የሚገኘው የሉዎ ማህበረሰብ" የተሰኘ የታሪክ መፅሃፍ ፅፎ ለገበያ ቅርቧል። በሚኒሶታ ግዛት ውስጥ ነዋሪ የሆነው ጄኮፕ በመፅሃፉ የጋምቤላ ማህበረሰብ በታሪክ ያሳለፈውን ውጣ ወረድ እና ፅናቱን እንዲሁም የነገ ተስፋውን እንደሚያስቃኝ ገልጿል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች