የሶሪያው ባሻር አል አሳድ አገዛዝ መውደቅ እና ዓለም አቀፋዊ አና ቀጣናዊ ውጤቱ ሲተነተን
የሶሪያን መንግሥት ሲፋለሙ የነበሩ አማጺያን ደማስቆን መቆጣጠራቸውን ተከትሎ ፣ ሀገሪቱን ለዓመታት ያስተዳደሩት ባሻር አል አሳድ ሀገር ጥለው ኮብልለዋል ። ለዓመታት በጦርነት ስትታመስ በቆየችው ሀገር የታየው ይህ አዲስ ከስተት ምን ዓይነት ዓለም አቀፋዊ እና ቀጣናዊ ውጤት ይኖረው ይሆን ? ማብራሪያ የሚሰጡን ተንታኝ ጋብዘናል ። ዶክተር በለጠ በላቸው ይባላሉ። የአፍሪካ ቀንድ እና የመካከለኛው ምሥራቅ ጉዳዮች ከፍተኛ ተመራማሪ ናቸው ።መሰናዶው ከስር ተያይዟል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች