የሶሪያው ባሻር አል አሳድ አገዛዝ መውደቅ እና ዓለም አቀፋዊ አና ቀጣናዊ ውጤቱ ሲተነተን
የሶሪያን መንግሥት ሲፋለሙ የነበሩ አማጺያን ደማስቆን መቆጣጠራቸውን ተከትሎ ፣ ሀገሪቱን ለዓመታት ያስተዳደሩት ባሻር አል አሳድ ሀገር ጥለው ኮብልለዋል ። ለዓመታት በጦርነት ስትታመስ በቆየችው ሀገር የታየው ይህ አዲስ ከስተት ምን ዓይነት ዓለም አቀፋዊ እና ቀጣናዊ ውጤት ይኖረው ይሆን ? ማብራሪያ የሚሰጡን ተንታኝ ጋብዘናል ። ዶክተር በለጠ በላቸው ይባላሉ። የአፍሪካ ቀንድ እና የመካከለኛው ምሥራቅ ጉዳዮች ከፍተኛ ተመራማሪ ናቸው ።መሰናዶው ከስር ተያይዟል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
የትረምፕ አጀንዳ ስደተኞችን የሚያስጠለሉ ከተሞችን ለፍልሚያ አዘጋጅቷል
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
በዋሽንግተን ዲሲና አካባቢው የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስለ ትረምፕ በዓለ ሲመት
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
የመጪው አሜሪካ ፕሬዝደንት በዓለ ሲመት ዝግጅት እና የዋሽንግተን ዲሲ የጸጥታ ቁጥጥር
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
“አሜሪካ ብሔራዊ ጥቅሟን ማስቀደም አለባት” ዕጩ የውጪ ጉዳይ ምኒስትር ማርኮ ሩቢዮ
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
የንግድ ቤታቸው ከካሊፎርኒያው ሰደድ እሳት የተረፈላቸው ኢትዮጵያዊት ኀዘንና ተስፋ
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
ኢትዮጵያ በሶማሊያ የሰላም ማስከበር በሚኖራት ሚና ላይ ስምምነት መደረሱን ገለጸች