በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

እስራኤል በሊባኖስ ላይ በምታካሂደው ጥቃት ቢያንስ አምስት ኢትዮጵያኖች ተገድለዋል - በጎ አድራጎት ተቋም


እስራኤል በሊባኖስ ላይ በምታካሂደው ጥቃት ቢያንስ አምስት ኢትዮጵያኖች ተገድለዋል - በጎ አድራጎት ተቋም
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:39 0:00

እስራኤል የሂዝቦላህን ታጣቂ ቡድን ለማጥፋት በሊባኖስ ላይ እያካሄደችው ባለችው የአየር ጥቃት ቢያንስ አምስት ኢትዮጵያውያን መገደላቸውን እና በርካቶች መቁሰላቸውን፣ ቤይሩት የሚገኝ ለትርፍ ያልተቋቋመ ድርጅት ለአሜሪካ ድምፅ ገልጿል። እኛ ለእኛ በስደት የተሰኘው በጎ አድራጎት ተቋም መስራች ባንቺ ይመር ከአሜሪካ ድምፅ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ እስራኤል ጥቃቱን አጠናክራ በቀጠለችበት ወቅትም አዳዲስ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ወደ ሊባኖስ መግባት መቀጠላቸውን አመልክተዋል።

XS
SM
MD
LG