እስራኤል በሊባኖስ ላይ በምታካሂደው ጥቃት ቢያንስ አምስት ኢትዮጵያኖች ተገድለዋል - በጎ አድራጎት ተቋም
እስራኤል የሂዝቦላህን ታጣቂ ቡድን ለማጥፋት በሊባኖስ ላይ እያካሄደችው ባለችው የአየር ጥቃት ቢያንስ አምስት ኢትዮጵያውያን መገደላቸውን እና በርካቶች መቁሰላቸውን፣ ቤይሩት የሚገኝ ለትርፍ ያልተቋቋመ ድርጅት ለአሜሪካ ድምፅ ገልጿል። እኛ ለእኛ በስደት የተሰኘው በጎ አድራጎት ተቋም መስራች ባንቺ ይመር ከአሜሪካ ድምፅ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ እስራኤል ጥቃቱን አጠናክራ በቀጠለችበት ወቅትም አዳዲስ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ወደ ሊባኖስ መግባት መቀጠላቸውን አመልክተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
የንግድ ቤታቸው ከካሊፎርኒያው ሰደድ እሳት የተረፈላቸው ኢትዮጵያዊት ኀዘንና ተስፋ
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
ኢትዮጵያ በሶማሊያ የሰላም ማስከበር በሚኖራት ሚና ላይ ስምምነት መደረሱን ገለጸች
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
የትራምፕ የኢኮኖሚ ፖሊሲ ምን ሊመስል ይችላል?
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
የጎፋ ዞን የመሬት መንሸራተት ተፈናቃዮች በቂ ድጋፍ እንዳልደረሳቸው ገለጹ
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
የፕሬዝዳንት ባይደን የስንብት ንግግር
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
ተፈናቃዮች “የትግራይ አመራሮች ሊመልሱን ካልቻሉ ሥልጣን ይልቀቁ” አሉ