በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያውያን ታዋቂ እንስቶች የከበሩበት ምሽት


 ኢትዮጵያውያን ታዋቂ እንስቶች የከበሩበት ምሽት
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:54 0:00

በስፖርት ስነ ጥበብና ስራ ፈጠራ ዘርፎች በሙያቸው ማህበረሰብን የጠቀሙ አፍሪካውያንን የሚሸልመው የዘንድሮው የአፍሪካ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ሽልማት ስነ ስርዓት በሜሪላንድ ተካሂዷል::

ታዋቂዋ የዘመናዊ ሙዚቃ አቀንቃኟ አስቴር አወቀና ጋዜጠኛ መዓዛ ብሩን ጨምሮ አምስት ኢትዮጵያውያትም የዘንድሮው ተሸላሚ ሁነዋል፡፡ አስማማው አየነው ተሸላሚዎችን አነጋግሮ ተከታዩን አዘጋጅቷል፡፡

XS
SM
MD
LG