በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደራ ወረዳ “በቀጠለው ግጭት ሰባት ሰላማዊ ሰዎች ተገድለዋል” ሲሉ ነዋሪዎች ተናገሩ


በደራ ወረዳ “በቀጠለው ግጭት ሰባት ሰላማዊ ሰዎች ተገድለዋል” ሲሉ ነዋሪዎች ተናገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:54 0:00

በኦሮሚያ ክልል ፣ሰሜን ሸዋ ዞን፣ደራ ወረዳ፣በመንግሥት ኃይሎችና በኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት እንደዚሁም በመንግሥት ኃይሎችና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል ከመስከረም 27 ቀን 2017 ዓ/ም በቀጠለው ግጭት ሰባት ሰላማዊ ሰዎች ተገድለዋል ሲሉ የአካባቢው ነዋሪዎች ገልፀዋል።

ለደህንነታቸው በመስጋት ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁት እነዚሁ ነዋሪዎች እንዳሉት የሟቾቹ አስከሬን የተገኘው ጥቅምት 2 ቀን 2017 ዓ/ም. ነው።

የአሜሪካ ድምፅ ስለጉዳዩ ካነጋገራቸው ሁለት የዞንና የወረዳ ባለስልጣናት አንዱ “ምንም ውጊያ የለም” በማለት ሲያስተባብሉ፣ ሌላው በበኩላቸው ወረዳው “ከፀጥታ ችግር ውጭ ሆኖ አያውቅም” ብለዋል።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG