በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

 የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት እና የአፍሪካ ቀንድ 


please wait

No media source currently available

0:00 0:08:26 0:00

በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ጦርነት ተከትሎ የሃውቲ ታጣቂዎች በቀይ ባህርና አካባቢው ላይ በመርከቦች ላይ የሚያደርሱት ጥቃት መጨመሩ ኢትዮጵያን ጨምሮ የአፍሪካ ቀንድ ሃገራትን ደህንነት ስጋት ውስጥ የጣለ መሆኑን ምሁራን ተናግረዋል:: አለም አቀፍ ማህበረሰብ ትኩረትንም መካከለኛው ምስራቅ ላይ በመሆኑ የሱዳን ጦርነት ጨምሮ አፍሪካ ቀንድ ላይ ያሉ ችግሮች ትኩረት እንዲቀንስ አድርጏል ይላሉ::

ኢትዮጵያን ጨምሮ የቀጠናው ሃገራት ወደ መካከለኛው ምስራቅ ጦርነቶች ተስበው እንዳይገቡም ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለባቸውም መክረዋል::

XS
SM
MD
LG