አጋሩ
አስተያየቶችን ይዩ
Print
No media source currently available
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዘዳንት ጆ ባይደን ወደ አንጎላ እና ወደ ጀርመን ሊያደርጓቸው የነበሩትን ጉዞዎች ሚልተን በተሰኘው የባህር ወጀብ (ኸሪኬን) ምክንያት ማራዘማቸውን ትላንት ማክሰኞ አስታወቁ።
ደቡብ ምሥራቃዊ የዩናይትድ ስቴትስ ግዛቶች በኸሪኬን ሔለን ከተመቱ በጥቂት ቀናት ተከትሎ ሚልተን ፍሎሪዳን ሊያጠቃ ነው። የአሜሪካ ድምጽ የኋይት ሐውስ ዘጋቢ ፓትሲ ዊዳኩስዋራ ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል።
መድረክ / ፎረም