በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ባይደን በ“ኸሪኬን ሚልተን” ምክንያት የውጭ ጉዞዎቻቸውን አዘገዩ


የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዘዳንት ጆ ባይደን
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዘዳንት ጆ ባይደን
ባይደን በ“ኸሪኬን ሚልተን” ምክንያት የውጭ ጉዞዎቻቸውን አዘገዩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:58 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዘዳንት ጆ ባይደን ወደ አንጎላ እና ወደ ጀርመን ሊያደርጓቸው የነበሩትን ጉዞዎች ሚልተን በተሰኘው የባህር ወጀብ (ኸሪኬን) ምክንያት ማራዘማቸውን ትላንት ማክሰኞ አስታወቁ።

ደቡብ ምሥራቃዊ የዩናይትድ ስቴትስ ግዛቶች በኸሪኬን ሔለን ከተመቱ በጥቂት ቀናት ተከትሎ ሚልተን ፍሎሪዳን ሊያጠቃ ነው። የአሜሪካ ድምጽ የኋይት ሐውስ ዘጋቢ ፓትሲ ዊዳኩስዋራ ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG