በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመስቀል በዓል በዋሽንግተን ዲሲ


የመስቀል በዓል በዋሽንግተን ዲሲ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:34 0:00

በዋሽንግተን ዲሲ እና በአካባቢዋ የሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ አብያተ ክርስቲያናት የደመራ በዓልን ትላንት ዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን አክብረዋል። በአሉን ለማክበር በቤተክርስቲያኑ የታደሙ ምዕመናን እና የቤተክርስቲያናቱ አገልጋዮችም፣ በዓሉ ከሐይማኖታዊ ፋይዳው በተጨማሪ የኢትዮጵያዊነት እሴት የሚታይበት መሆኑን አመልክተው፣ ሕዝበ ክርስቲያኑ መስቀሉ ባስተማረው መሰረት በሰላም፣ በእኩልነትና በፍቅር እንዲኖሩ ጠይቀዋል።

XS
SM
MD
LG