የመስቀል በዓል በዋሽንግተን ዲሲ
በዋሽንግተን ዲሲ እና በአካባቢዋ የሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ አብያተ ክርስቲያናት የደመራ በዓልን ትላንት ዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን አክብረዋል። በአሉን ለማክበር በቤተክርስቲያኑ የታደሙ ምዕመናን እና የቤተክርስቲያናቱ አገልጋዮችም፣ በዓሉ ከሐይማኖታዊ ፋይዳው በተጨማሪ የኢትዮጵያዊነት እሴት የሚታይበት መሆኑን አመልክተው፣ ሕዝበ ክርስቲያኑ መስቀሉ ባስተማረው መሰረት በሰላም፣ በእኩልነትና በፍቅር እንዲኖሩ ጠይቀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 28, 2024
79ኛው የመንግሥታቱ ጉባዔ አራተኛ ቀን ውሎ
-
ሴፕቴምበር 27, 2024
የ79ኛው የመንግሥታቱ ድርጅት ጉባኤ ሦስተኛ ቀን ውሎ
-
ሴፕቴምበር 26, 2024
የመስቀል ደመራ በዓል ዛሬ በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች ተከብሯል
-
ሴፕቴምበር 26, 2024
79ኛው የመንግሥታቱ ድርጅት ጉባኤ ሁለተኛ ቀን ውሎ
-
ሴፕቴምበር 25, 2024
ወጣቶችና ቴክኖሎጅ
-
ሴፕቴምበር 23, 2024
“እውነተኛ ሠላም፣ የግጭት አለመኖር ብቻ አይደለም” የዩናይትድ ኤምባሲ ምክትል ኃላፊ