በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በህወሓት ክፍፍል ውስጥ ለማንም አልወግንም ሲል የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ካቢኔ አስታወቀ


በህወሓት ክፍፍል ውስጥ ለማንም አልወግንም ሲል የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ካቢኔ አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:30 0:00

በትግራይ ክልል የተፈጠረው ክፍፍል በህወሓት ከፍተኛ አመራሮች መካከል እንጂ በጊዜያዊ አስተዳደሩ እና በህወሓት መካከል አይደለም ሲል የክልሉ ካቢኔ ባወጣው መግለጫ አስታወቀ::

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ካቢኔ ትላንት እሁድ መስከረም 12 ቀን 2017 ዓ/ም. ባወጣው መግለጫ፣ ህግ እና ስርአት ተከትሎ የመሾም እና የመሻር ስራውንም አጠናክሮ እንዲሚቀጥል ገልጿል::

በሌላ ዜና፣ ጉባኤ ያካሄዱ የህወሓት ኣመራሮች በተለያዩ የትግራይ ክልል ከተሞች ህዝባዊ ውይይቶች እያካሄዱ ናቸው።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG