በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያውያን ክለቦች ግጥሚያ በዋሽንግተን ዲሲ  


የኢትዮጵያውያን ክለቦች ግጥሚያ  በዋሽንግተን ዲሲ   
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:32 0:00

የኢትዮጵያውያን ክለቦች ግጥሚያ  በዋሽንግተን ዲሲ   

በኢትዮጵያ በርካታ የኳስ ደጋፊ ያላቸው አትዮጵያ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ የእግርኳስ ክለቦች በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ ኦዲ ፊልድ ስታድየም የወዳጅነት ጨዋታ አድርገዋል፡፡

የኢትዮጵያ ክለቦች በአሜሪካ ለመጀመርያ ጊዜ ባደረጉት በዚህ ጨዋታም ኢትዮጵያ ቡና 2 ለ1 ማሸነፍ ችሏል፡፡ ባለፈው እሁድ የተደረገውን ይህን ጨዋታ አስመልክቶ የአሜሪካ ድምጽ የሁለቱን ክለብ ተጫዋቾች ፣ አሰልጣኞችና የቀድሞ ተጨዋቾችን አነጋግሯቸዋል፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG