በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ዘመን ቀመር ለምን ተለየ?


መጋቢ ሃዲስ ዶክተር ሮዳስ ታደሰ
መጋቢ ሃዲስ ዶክተር ሮዳስ ታደሰ

ኢትዮጵያ በየአመቱ መስከረም ወር ላይ አዲስ አመትን የምትቀበልበት የራሷ የዘመን አቆጣጠር ያላት ሃገር ናት::

አስራ ሶስተኛ ወር የምትባለው ጳጉሜ ወርን ጨምሮ በቀንና አመታት አቆጣጠርም ከአውሮፖውያ የዘመን ቀመር በተለየ ትቆጠራለች::

የአሜሪካ ድምጽ የ2017 ዓ.ም አዲስ አመት መቃረብን ምክንያት በማድረግ በዚህ ርዕሰ ጉዳይ በርካታ መጽሃፍትን ያሳተሙትን የስነ ፈለክ ባለሙያ መጋቢ ሃዲስ ዶክተር ሮዳስ ታደሰን አነጋግሯቸዋል::

የኢትዮጵያ የዘመን አቆጣጠር በተገቢው መንገድ ዓለም እዲያውቀው አልተደረገም የሚሉት ዶክተር ሮዳስ የዘመን ቀመሩ ለምን ልዩ እንደሆነና አቆጣጠሩን በተመለከተ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርገዋል::

please wait

No media source currently available

0:00 0:13:49 0:00

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG