በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በእስራኤል የታጋቾቹን መገደል ተከትሎ የሥራ ማቆም አድማ እና የተቃውሞ ሰልፍ


please wait

No media source currently available

0:00 0:04:59 0:00

የስድስት እስራኤላዊያን ታጋቾች አስከሬኖች በደቡባዊ ጋዛ በሚገኝ በምድር ውስጥ ለውስጥ መተላለፊያ ዋሻ መገኘታቸውን ተከትሎ እስራኤላዊያን ድንጋጤ እና ቁጣቸውን መግለጻቸውን ቀጥለዋል። አንዳንዶቹም የሀገሪቱን መንግሥት ከሐማስ ጋር ቀደም ብሎ ከሐማስ ጋር የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ለመድረስ ባለመቻል ወንጅለዋል።

ዛሬ ሰኞ በትልቁ የእስራኤል የሠራተኛ ማሕበር የተጠራ አገር አቀፍ የሥራ ማቆም አድማ ተካሂዷል።

ሊንዳ ግራድስቲን ከእየሩሳሌም ያስተላለፈችው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል።

XS
SM
MD
LG