በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ትረምፕ በሰማኅታት መቃብር ላይ ፎቶ መነሳታቸው ነቀፌታን አስከትሏል


please wait

No media source currently available

0:00 0:03:03 0:00

የቀድሞው ፕሬዝደንትና የሪፐብሊካን ፓርቲው ፕሬዝደንታዊ እጩ ዶናልድ ትረምፕ፣ አርሊንግተን በሚገኘው የሰማኅታት መቃብር ላይ ፎቶ መነሳታቸው ነቀፌታን ያስከተለ ሲሆን፣ አንዳንድ የሰማኅታቱ ቤተሰቦች ግን ድጋፋቸውን በመግለፅ ላይ ናቸው። የዲሞክራቲክ ፓርቲው ፕሬዝደንታዊ እጩ ካመላ ሄሪስም ድርጊቱን “ፖለቲካዊ ትኩረት ለማግኘት” የተደረገ ነው ሲሉ አውግዘዋል።

ቬሮኒካ ባልዴራስ ኢግሌሲያስ የላከችው ዘገባ ነው።

XS
SM
MD
LG