በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለ40 ዓመታት ዓለም አቀፍ ስደተኞችን ያገዘው የኢትዮጵያውያኑ ማህበር



ለ40 ዓመታት ዓለም አቀፍ ስደተኞችን ያገዘው የኢትዮጵያውያኑ ማህበር
please wait

No media source currently available

0:00 0:12:11 0:00

"የኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ ማህበር በቺካጎ" ፣ ለአራት አስርት ዓመታት በስደት ወደ ዩናይትድ ስቴትስ የመጡ ህዝቦችን ሲያግዝ የቆየ ተቋም ነው ። ከመላ ዓለም ለሚመጡ ስደተኞች መሰረታዊ አገልግሎቶችን ከመስጠት በተጨማሪ ፣ ከአሜሪካ ባህል እና ምጣኔ ሀብታዊ ስርዓት ይላመዱ ዘንድ በዘረጋቸው ዘመን ተሻጋሪ መርሀ ግብሮችም ይታወቃል። ከሰሞኑ ወደ ቺካጎ ያመራው ሀብታሙ ስዩም በቀጣዩ አጭር ዘገባ የማህበሩን ጉዞ እና የመጪ ዘመን ትልም ቃኝቷል።

XS
SM
MD
LG