በአሰቃቂ ሁኔታ ለተገደለችው ሄቨን ፍትህ ለመጠየቅ የሚደረጉ ጥረቶች ቀጥለዋል
በአሰቃዊ ሁኔታ ተደፍራ ለተገደለችው ህጻን ሄቨን አወት የተለያዩ አካላት ፍትህ መጠየቃቸውን የቀጠሉ ሲሆን በጸጥታ አካላት የተቋረጠውን ጋዜጣዊ መግለጫ እና የሻማ ማብራት ሥነ ሥርዓት በድጋሚ ለማካሄድ ጥረት እየተደረገ ነው። የእናቶች ወግ ስለልጆች አስተዳደግ እና አመጋገብ የተሰኘው እና በፌስቡክ ላይ ከግማሽ ሚሊየን በላይ አባላት ያሉት ቡድን በሄቨን ስም ባሰናዱት የደም ልገሳ ፕሮግራም ላይም "እናቶች እና ህፃናት የሚያስጠልላቸው ህግ ይፈልጋሉ" ሲሉ ጥሪ አቅርበዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 22, 2025
የትራምፕ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዕጩ አምባሳደር የማሻሻያ ለውጥ ጥሪ
-
ጃንዩወሪ 22, 2025
የቲክቶክ የአሜሪካ ህልውና በፕሬዝዳንት ትራምፕ ላይ ተንጠልጥሏል
-
ጃንዩወሪ 22, 2025
በአስመራ ከተማ በጥምቀተ ባሕር የተከበረው ጥምቀት
-
ጃንዩወሪ 22, 2025
የላቀ ውጤት ያስመዘገቡት ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች
-
ጃንዩወሪ 22, 2025
አፍሪካውያን ለፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ያስተላለፉት መልዕክት
-
ጃንዩወሪ 21, 2025
ትረምፕ የሁለተኛውን አስተዳደራቸውን ራዕይ በዝርዝር አሳውቀዋል