በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሶማሊያ ‘ሉዓላዊነቴን ይጥሳል’ በሚል የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአየር ክልሏ እንዲበር እንደማትፈቅድ አስጠነቀቀች። 


የሶማሊያ መንግስት “የሉዓላዊነት ጥሰት” ስጋት ነው ያለውን ከበረራ መዳረሻ ጋር የተዛመደ ጉዳይ እስካልተፈታ ድረስ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሶማሊያ የሚያደርገውን በረራ ሊያስቆም እንደሚችል አስጠንቅቋል።

የሶማሊያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን በሰጠው መግለጫ ከዚህ ቀደም ብሎ፣ እንደ አውሮፓውያን የቀን አቆጣጠር ከነሐሴ 14 አንስቶ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር የደብዳቤ ልውውጥ ማድረጉን አመልክቷል፡፡

XS
SM
MD
LG