የቀድሞው ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ ማክሰኞ እለት መኖሪያቸው በነበረችው ቺካጎ እየተካሄደ ባለው የዲሞክራቲክ ፓርቲው ብሔራዊ ጉባኤ ትላንት ማክሰኞ ማታ ባደረጉት ንግግር፣ ምክትል ፕሬዝዳንት ካማላ ሃኻሪስ በህዳር ወር በሚካሄደው የአሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ዶናልድ ትራምፕን ለመገዳደር የሚችሉ ትክክለኛ ምርጫ ናቸው ብለዋል። የአሜሪካ ድምጿ ዘጋቢ ካትሪን ጂፕሰን ከሥፍራው ያደረሰችንን ዘገባ፣ ስመኝሽ የቆየ ታቀርበዋለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች
-
ማርች 13, 2025
የቀረጡ ጉዳይ በዩናይትድ ስቴትስ ኢኮኖሚ ላይ ያስከተለው አለመረጋጋት
-
ማርች 12, 2025
በሳዑዲ አረቢያ በእስር ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን መመለስ ዳግም ተጀመረ