የቀድሞው ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ ማክሰኞ እለት መኖሪያቸው በነበረችው ቺካጎ እየተካሄደ ባለው የዲሞክራቲክ ፓርቲው ብሔራዊ ጉባኤ ትላንት ማክሰኞ ማታ ባደረጉት ንግግር፣ ምክትል ፕሬዝዳንት ካማላ ሃኻሪስ በህዳር ወር በሚካሄደው የአሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ዶናልድ ትራምፕን ለመገዳደር የሚችሉ ትክክለኛ ምርጫ ናቸው ብለዋል። የአሜሪካ ድምጿ ዘጋቢ ካትሪን ጂፕሰን ከሥፍራው ያደረሰችንን ዘገባ፣ ስመኝሽ የቆየ ታቀርበዋለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች