ለዚህ ምክንያቱ ምንድነው? ችግሩን እንዴት መፍታት ይቻላል? በሚለው ላይ ለመወያየት ስመኝሽ የቆየ በአሜሪካ የመድሃኒት ቁጥጥር አስተዳደር መስሪያ ቤት ውስጥ በፔዲያትሪክ ፋርማኮሎጂስትነት የምታገለግለውን ዶክተር ሊሊ ሙሉጌታ እና የማህበረሰብ ጥናት ባለሙያ እና በአፍሪካ ዲያስፖራ ማህበረሰብ ኮሌጅ ተደራሽነት ዙሪያ የሚሰራ ተቋም መስራች ማቲዮስ መስፍንን ስቱዲዮ ጋብዛ አነጋግራለች።
ራሳቸውን የሚያጠፉ ትውልደ ኢትዮጵያዊ ወጣቶች ቁጥር ለምን ጨመረ?
አሜሪካ ውስጥ በየ11 ደቂቃው አንድ ሰው ራሱን እንደሚያጠፋ የበሽታ መከላከያ እና መቆጣጠሪያ መስሪያቤት መረጃ ያሳያል። ባለፈው ዓመት ብቻ ወደ 50 ሺህ የሚጠጉ አሜሪካውያን ራሳቸውን አጥፍተዋል። በተለይ እድሜያቸው ከ10 - 24 ዓመት ባሉ ወጣቶች ዘንድ ዋና የሞት መንስዔ መሆኑንም ተመልክቷል። ይህ ቁጥር ትውልደ ኢትዮጵያዊ ወጣቶችንም ያጠቃልላል። ቁጥሩ በጥናት ባይረጋገጥም፣ ራሳቸውን የሚያጠፉ ኢትዮጵያዊ አሜሪካውያን ወጣቶች ቁጥር እየጨምረ መሄዱን ባለሙያዎች ይናገራሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 13, 2025
በትራምፕ የስደተኞች ፕሬዝዳንታዊ የሥራ ማስፈጸሚያ ትእዛዝ ሊታወቁ የሚገባቸው ጉዳዮች
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
የዩክሬን ሴቶች በዘመቱ ወንዶች የተጓደሉትን የከሰል ማዕድን ማውጫዎች ተክተዋል
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
ትረምፕ ከዮርዳኖስ ንጉሥ ጋር ባደረጉት ውይይት ጋዛን የመቆጣጠር እቅዳቸውን ገፍተውበታል
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
“ግጭቶች በአፍሪካ ትልቅ ተግዳሮት ሆነው ቀጥለዋል” ሙሳ ፋኪ ማሃማት
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
ከ62 ዓመታት በፊት በአፍሪካ አንድነት ድርጅት መስራች መሪዎች የተተከሉ ዛፎች
-
ፌብሩወሪ 11, 2025
ወጣቶችና የአካባቢያቸው ሰላም