በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ ሞቃዲሹ ውስጥ በአል-ሻባብ የደረሰውን ጥቃት አወገዘች


please wait

No media source currently available

0:00 0:03:33 0:00

ባለፈው ዓርብ አል-ሻባብ በሞቃዲሹ ባሕር ዳርቻ ላይ ያደረሰውን ጥቃት በመቃወም፣ በመቶ የሚቆጠሩ ነዋሪዎች የተቃውሞ ሰልፍ አድርገዋል።

ይህ በእንዲህ እንዳለ የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ከሶማሊያ ሕዝብ ጎን እንደሚቆሙ ከገለጹ ቀጠናዊ እና ዓለም አቀፍ መሪዎች አንዱ ሆነዋል።

በጥቃቱ 37 ሰዎች ሲሞቱ፣ በደርዘን የሚቆጠሩ ደግሞ ጉዳት ደርሶባቸዋል። ከዓርቡ የአል-ሻባብ ጥቃት ጋራ በተያያዘ፣ ቸልተኝነት ታይቶባቸዋል የተባሉ የፀጥታ አካላትን ጨምሮ በርካቶች በቁጥጥር ሥር እንደዋሉ የሶማሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃምዛ አብዲ ባሬ አስታውቀዋል።

XS
SM
MD
LG