በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሶማሊያ ታጣቂ ቡድኖች እና በኢትዮጵያ ላይ የደቀኑት ስጋት


please wait

No media source currently available

0:00 0:06:44 0:00

የኢትዮጵያ መንግሥት፣ መሠረታቸውን ሶማሊያ ውስጥ ያደረጉ ታጣቂ ቡድኖች፣ ኢትዮጵያውያንን ለተዋጊነት መመልመልን ጨምሮ የሚደቅኑትን ስጋት አሳሳቢነት ይናገራል። ኾኖም፣ የጸጥታ ኀይሎቹ የሚወስዷቸው ፀረ ሽብርተኛ ርምጃዎች ስኬታማ መኾናቸውን አበክሮ ያስገነዝባል። ሃሩን ማሩፍ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG