የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ጆ ባይደን በመጪው ፕሬዝደንታዊ ምርጫ በድጋሚ ለመመረጥ ሲያደርጉት የቆዩትን ፉክክር ማብቃታቸውን እና ራሳቸውን ከዕጩነት ማግለላቸውን ትላንት እሁድ አስታውቀዋል። ውሳኔያቸውን በተመለከተ የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢዎች ከኢትዮጵያ እና ከኒው ዮርክ ያጠናቀሯቸውን ዘገባዎች ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 13, 2025
የቀረጡ ጉዳይ በዩናይትድ ስቴትስ ኢኮኖሚ ላይ ያስከተለው አለመረጋጋት
-
ማርች 12, 2025
በሳዑዲ አረቢያ በእስር ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን መመለስ ዳግም ተጀመረ
-
ማርች 11, 2025
የአውሮፓ ኅብረት በትግራይ ያለው ውጥረት እንደሚያሳስበው ገለፀ